| « Christian Convert Allowed to Stay in FL for Now (Video) | ባለ "ክራማ" ነኝ በማለት ወንጀሎችን በመፈፀሙ የተከሰሰው ታምራት ገለታ የዕድሜ ልክ እስራት ተፈረደበት (Video) » |
Ethiopian woman gets death sentence in Kuwait Court
The Arab Times:- The Criminal Court on Monday sentenced an Ethiopian housemaid, identified only as Amakeel, to death for the premeditated murder of her sponsor — a Lebanese woman — in mid-2008.
The court ordered transfer of the case file to the Court of Appeals within 30 days after the issuance of the verdict, as well as referral of the civil case to the concerned court to hear it.
According to the victim’s brother, he had an appointment with his sister on June 18, 2008 to prepare for her trip to Syria for treatment. He called her home phone, but she did not respond. He tried calling her mobile phone, but again, he received no answer. He got suspicious as he expected his sister to be ready at that moment to go with him. He hurried to her home and knocked at the door, but nobody opened it, so he used a reserve key and found his sister in a pool of blood. He asked the housemaid who killed his sister and the latter admitted the crime. He locked the door and reported the incident to authorities.
When police arrived at the scene, the suspect was nowhere in sight, so they searched the whole flat and saw her trying to jump from the balcony. They stopped her from committing suicide and arrested her.
The session was presided over by Judge Abdurrahman Al-Darmi.
Source:- The Arab Times
Related Story:-በኩዌት ኢትዮጵያዊቷ ሞት ተፈረደባት
ሪፖርተር:አሰሪዋን ገድላለች የተባለችው ኢትዮጵያዊት በኩዌት የሞት ፍርድ ተፈረደባት፡፡ ዓረብ ታይምስ አማከል የተባለች ኢትዮጵያዊት ሰኔ 10 ቀን 2000 ዓ.ም. የሊባኖስ ዜግነት ያላትን አሰሪዋን ገድላለች በሚል ተከስሳ የኩዌት ፍርድ ቤት ሰሞኑን በሞት እንድትቀጣ መወሰኑን ዘግቧል፡፡
የሟች ወንድም እንደተናገረው ሟች ወደ ሶሪያ ለምታደርገው ጉዞ ዝግጅት ማድረግ ስለነበረባቸው በዕለቱ እሷን ለማግኘት በተደጋጋሚ የስልክ ጥሪ ቢያደርግም ሊያገኛት ባለመቻሉ ጥርጣሬ ይገባውና ወደ ቤቷ በፍጥነት ይሄዳል፡፡ በር ያንኳኳል አይከፈትለትም፡፡ እናም በተጠባባቂ ቁልፍ ከፍቶ ሲገባ እህቱ በደም ተለውሳ ያገኛታል፡፡ እህቱን ማን እንደገደላት ኢትዮጵያዊቷን የቤት ሠራተኛ እንደጠየቃትና ግድያውን ራሷ መፈፀሟን ዘግይታ ማመኗን ገል"ል፡፡ በመሆኑም ለፖሊስ በማመልከት እንድትያዝ ማድረጉን በወቅቱ ኢትዮጵያዊቷ ራሷን ለመግደል ጥረት ብታደርግም በፖሊሶች ጥረት እንዳልተሳካላት ተገል"ል፡፡
ዘገባው ሠራተኛዋ አሰሪዋን በምን እንደገደለቻትና የጠባቸው መነሻ ምን እንደነበረ አይገልፅም፡፡ እንዲሁም የሟች ወንድም ጥርጣሬ ከምን የመነጨ እንደሆነም አያብራራም፡፡
ፍርድ ቤቱ በ30 ቀናት ውስጥ ጉዳዩን ለይግባኝ ሰሚ አካል እንዲተላለፍ አዟል፡፡
Source:- ሪፖርተር
Trackback address for this post
Trackback URL (right click and copy shortcut/link location)
1 comment
This post has 10 feedbacks awaiting moderation...